Etiopisk Forening i Norge

አመታዊ ክፍያው 200 ክሩነር ነው።

አመታዊ ክፍያውን ለመክፈል የኢትዮጵያውያን ማህበር በኖርዌይ ባንክ ቁጠባ ቁጥር ከታች እንደሚታየው ነው።

05401729420

ማህበሩ ገንዘብ መለገስም ይችላሉ፡፡



የማዕከላችን አድራሻ፤
Osterhaugsgt. 27, 0183 Oslo ነው፡፡

የፖስታ አድራሻ፤
Den Etiopiske Foreningen i Norge
PB. 4694 Sofienberg, 0506 Oslo ነው፡፡